የክርስቶስ አስተምህሮ አስፈላጊነትና ድነት (ደኅንነት) 

This entry is part 2 of 95 in the series አስተምህሮ ክርስቶስ እና ደኅንነት

አስተምህሮ ክርስቶስ እና ደኅንነት

አስተምህሮ ምንድን ነው? 

የክርስቶስ አስተምህሮ አስፈላጊነትና ድነት (ደኅንነት) 

የክርስቶስ መለኮታዊነት 

ኢየሱስ ሁሉን ቻይ እና ሁሉን የሚገዛ ነው

ኢየሱስ ሁሉን አዋቂ ነው 

ኢየሱስ በሁሉም ቦታ ይገኛል 

የኢየሱስ ባሕርይ አይለዋወጥም 

ኢየሱስ ሕይወትን ይሰጣል 

ኢየሱስ ተሰግዶለታል

ኢየሱስ አምላክ መሆኑን ገልጾአል ፤ ኢየሱስ ይቅርታን መስጠት ይችላል 

ኢየሱስ በእግዚአብሔር ቃል ላይ ሥልጣን አለው 

ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ጋር አንድ ዓይነት ባሕርይ እንዳለው ገለጸ 

ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን ተቀብሏል 

የክርስቶስ አምላክነት በቆላስይስ 1፡15-20 

የኢየሱስ ክርስቶስ ሰብአዊነት 

ኢየሱስ ፍጹም ሰው መሆኑን እንዴት እናውቃለን? 

የኢየሱስ ሰብአዊ ስሜቶች 

ኃጢአት አልባው የኢየሱስ ሰብአዊነት 

የኢየሱስ ከድንግል መወለድ 

ተሠገዎ በዮሐንስ 1 

ስለ ተሠገዎ በፊልጵስዩስ ምዕራፍ 2 

ስለ ተሠገዎ በዕብራውያን ምዕራፍ 2 

በጥንታዊቷ ቤተ ክርስቲያን የተሠገዎ ታሪክ፣ ኢቢዮናውያን 

በጥንታዊቷ ቤተ ክርስቲያን የተሠገዎ ታሪክ፣ ኖስቲካዊነት

በጥንታዊቷ ቤተ ክርስቲያን የተሠገዎ ታሪክ፣ ሞናርካዊነት ወይም ስባልዮሳዊነት 

በጥንታዊቷ ቤተ ክርስቲያን የተሠገዎ ታሪክ፣ አርዮሳዊነት 

ተሠገዎ፥ ክፍል 2 

ክርስቶስ «አንድ ባሕርይ» አለው የሚለው አስተምህሮ በኢትዮጵያ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ስለ ክርስቶስ ተሠገዎ ያላት ምሥጢረ እምነት

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን ስለ ክርስቶስ ባሕርይና አካል ያላቸው እምነት

ክርስቶስ በብሉይ ኪዳን ውስጥ የተገለጠባቸው መልኮችና ምሳሌዎች

በብሉይ ኪዳን ውስጥ የያህዌ መልአክ (ቅድመ- ተሠገዎ የክርስቶስ መገለጥ)

ክርስቶስ በብሉይ ኪዳን ዘመን ሲገለጥ (ቅድመ-ተሠገዎ)

በብሉይ ኪዳን የክርስቶስ ተምሳሌቶች

የሚመጣው መሢሕ ትንቢቶችና ተስፋዎች 

የሚመጣው መሢሕ ትንቢቶችና ተስፋዎች 

የሚመጣው መሢሕ ትንቢቶችና ተስፋዎች 

መሢሑ ኢየሱስ

መሢሑ እንደ ንጉሥ 

መሢሑ እንደ ካህን 

መሢሑ እንደ ነቢይ 

መሢሑ እንደ መድኅን 

ኢየሱስ የሰው ልጅ 

ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ስለ መሆኑ በብሉይና በወንጌላት ውስጥ 

የእግዚአብሔር ልጅ መለኮታዊ ነው። 

በጳውሎስና በዮሐንስ መጻሕፍት ውስጥ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ መገለጹ 

ኢየሱስ እንደ ጌታ 

የክርስቶስ መቀባት

ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ ምሳሌያችን 

ኢየሱስ እና የእግዚአብሔር መንግሥት

የኢየሱስ ሞት 

የክርስቶስ ከፍ ከፍ ማለት (ዕርገት)

የኢየሱስ ዕርገት (ከፍ ከፍ ማለት) 

ኢየሱስ አሁን ያለው ባሕሪና አገልግሎቱ

ክርስቶስ እንደ መካከለኛና እንደ አማላጅ 

የደኅንነት አስፈላጊነት- ሰዎች ኃጢአተኛ በሆነ ባሕርይ ተወለዱ ማለት ምን ማለት ነው?

ኃጢአት ከየት መጣ? 

የኃጢአት ውጤት፡- ሞት 

ሁላችንም ከአዳም ኃጢአት በደልን ወርሰናል

ሁሉም ሰው የኃጢአት ተግባርን ፈጽሟል 

ኃጢአት በክርስቲያን ሕይወት ውስጥ 

ሕፃናት በእርግጥ ኃጢአትን ለመሥራት ከደረሱበት ጊዜ በፊት የኃጢአት በደለኞች ይባላሉ? 

አንዳንዱ ኃጢአት ከሌላው የባሰ ነውን? 

ይቅርታ የማይደረግበት ኃጢአት ምንድን ነው? 

የደኅንነት ትርጉም፡- ከኃጢአትና ከኃጢአት ውጤቶች ሁሉ መዳን 

የእግዚአብሔር ቅዱስነት የኃጢአትን መሥዋዕት ይሻል፡- የብሉይ ኪዳን ምሳሌ 

ኢየሱስ ለኃጢአት ፍጹም የሆነ መሥዋዕት ሆነ፦ የአዲስ ኪዳን መፈጸም

የኢየሱስ ሞት የእግዚአብሔርን ቅዱስ ቁጣ ለማርካት (ለማብረድ) የቀረበ መሥዋዕት ነው። 

ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ጋር አስታረቀን 

ኢየሱስ የራሱ ሰዎች እንድንሆን ከኃጢአት ዋጀን

የኢየሱስ ሞት በሰይጣን ላይ ታላቅ ድልን አስገኝቷል- ክፍል አንድ 

ኢየሱስ በሞቱ በሰይጣን ላይ ታላቅ ድልን ተቀዳጅቷል – ክፍል ሁለት 

ወደ ደኅንነት መድረሻው መንገድ – የእግዚአብሔር ምርጫና የእግዚአብሔር ጥሪ 

እግዚአብሔር ለጥቂቶች ምሕረቱን ሊሰጥ ይመርጣል 

እግዚአብሔር በሉዓላዊነቱ የመረጣቸውን አበክሮ ይጠራቸዋል። 

ስለ እግዚአብሔር ምርጫና ለደኅንነት ስለሚያደርገው ጥሪ ጥያቄዎች 

የመዳኛ መንገድ፡- ንስሐ እምነትና ወደ እግዚአብሔር መመለስ 

ወደ እግዚአብሔር መመለስ ወይም «መለወጥ» 

እምነት ከታዛዥነት ጋር እንዴት ይዛመዳል? 

ዳግም መወለድ፥ ክፍል 1 

ዳግም መወለድ፥ ክፍል 2 

ከክርስቶስ ጋር መተባበር – ከክርስቶስ ጋር የመተባበር በረከቶች ምንድን ናቸው? 

ከክርስቶስ ጋር መተባበር – ከክርስቶስ ጋር መተባበር ማለት ምን ማለት ነው? 

ጽድቅና ይቅርታ፥ ክፍል አንድ 

ጉዲፈቻ (የማደጎ ልጅ) 

ቅድስና 

የደኅንነት በረከቶች – እንከብራለን ሲባል ምን ማለት ነው?  

የዘላለማዊ ዋስትና ማረጋገጫ እና የእግዚአብሔር ቅዱሳን ጽናት፥ ክፍል 1 

የዘላለማዊ ዋስትና ማረጋገጫና የእግዚአብሔር ቅዱሳን ጽናት፥ ክፍል 2 

የዘላለማዊ ዋስትና ማረጋገጫና የእግዚአብሔር ቅዱሳን ጽናት፥ ክፍል 3 

ደኅንነትን የመቀበል ጥያቄ፣ እምነትና ጥምቀት  

ቅዱስ ቁርባንን መቀበል፥ ደኅንነት ያስገኛል? 

የሚሞቱ ሕፃናት ይድናሉ? 

ለመሆኑ በመጨረሻው ሰዎች ሁሉ ይድናሉ ወይ? 

ሰዎች የክርስቶስን መልእክት ሳይሰሙ ሊድኑ ይችላሉ? 

በመላው መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እጅግ በጣም ጠቃሚ ከሆኑ መሪ አሳቦች መካከል አንዱ፥ ስለ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያለው ርእሰ ጉዳይ ነው። ብዙ ሃይማኖቶች በእግዚአብሔር ያምናሉ። ይሁን እንጂ ክርስቲያናዊ ቤተ ክርስቲያን ብቻ ናት ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአብሔርን ለሰዎች የሚገልጥ፤ ሰዎች ከእግዚአብሔር ዘንድ የዘላለምን ሕይወት ሊያገኙ የሚችሉበትን መንገድና ሰውም አምላክም እንደሆነ የምታምነው። ስለዚህ የክርስቶስ አስተምህሮና እርሱ ለእኛ ያደረገው ነገር፥ ክርስትናን በዚህ ዓለም ካሉት ሌሎች ሃይማኖቶች ሁሉ የተለየ ያደርገዋል። 

1ኛ ጥያቄ፡- ዕብራውያን 1:1-2 አንብቡ። ሀ) እግዚአብሔር ባለፉት ዘመናት ለሰዎች እንዴት ተናገረ? ለ) እግዚአብሔር ለእኛ በእነዚህ በመጨረሻዎቹ ቀኖች እንዴት ተናገረን? 

2ኛ ጥያቄ፡- ዕብራውያን አንብቡ። ወልድ አብን እንዴት ይገልጣል? 

ዕብራውያን 1፡1-3 እግዚአብሔር ለሕዝቡ በብዙ መንገዶች እንደ ተናገራቸው ያስገነዝበናል። በብሉይ ኪዳን ዘመን፥ እግዚአብሔር ለሕዝቡ የሚናገርበት ዋነኛ መንገድ በነቢያት አማካይነት ነበር። ነገር ግን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህች ምድር ከመጣ በኋላ እግዚአብሔር በአዲስና በተሻለ መንገድ ለሕዝቡ ተናገረ። በልጁ አማካይነት ተናገራቸው። ኢየሱስ እግዚአብሔርን ለሰው እጅግ በላቀ መልኩ የገለጠ የእግዚአብሔር ልጅ ነው። «እርሱ የክብሩ መነጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ . .» (ዕብ.1፡3)። ኢየሱስ እግዚአብሔር ምን እንደሚመስል በተለይም የእግዚአብሔርን ክብር ለሰዎች ያሳያል። 

እግዚአብሔር ሰዎችን የፈጠረው እርሱን እንዲያውቁትና ከእርሱም ጋር ኅብረት እንዲያደርጉ ነው (ኤር. 9፡23፤ ሆሴዕ 6፡6፤ ዮሐ 17፤ ፊልጵ. 3፡7-10)። እግዚአብሔርን ለማወቅ እጅግ በጣም ጠቃሚ ከሆኑት መንገዶች አንደኛውና ዋንኛው መንገድ ኢየሱስ ክርስቶስን ማወቅ ነው። እርሱን በበለጠ እየተገነዘብነውና እያወቅነው ስንሄድ፥ እግዚአብሔርንም በበለጠ ልናውቀው እንችላለን። ስለዚህ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ማንነትና ሥራ ደህና አድርጎ ማጥናት ማንኛውም ክርስቲያን ሊፈጽመው የሚገባ ጠቃሚ ተግባር ነው። እግዚአብሔር የሚፈልግበትን ጠቃሚ ተግባር የሚፈጽም ክርስቲያን ለመሆን ካሻችሁ፥ ጌታ ኢየሱስን ለማወቅ ጊዜ ውሰዱ። ይህ ትምህርት ኢየሱስንና የፈጸመልንን ተግባራት በተሻለ ሁኔታ እንድታውቁ ይረዳችኋል።

ምንጭ፡- “አስተምህሮ ክርስቶስና ደኅንነት”፤ ጽሑፍ፣ በዶ/ር ስቲቭ ስራውስ፤ ትርጉም በኃይሉ ልመንህ

አስተምህሮ ክርስቶስ እና ደኅንነት

አስተምህሮ ምንድን ነው?  የክርስቶስ መለኮታዊነት 

የጌታ ጸጋ ከእርስዎ ጋር ይሁን፤ ሀሳብዎን ለመስማት ዝግጁ ነን።

Discover more from

Subscribe now to keep reading and get access to the full archive.

Continue reading