ኢየሱስ ሁሉን አዋቂ ነው 

This entry is part 5 of 95 in the series አስተምህሮ ክርስቶስ እና ደኅንነት

አስተምህሮ ክርስቶስ እና ደኅንነት

አስተምህሮ ምንድን ነው? 

የክርስቶስ አስተምህሮ አስፈላጊነትና ድነት (ደኅንነት) 

የክርስቶስ መለኮታዊነት 

ኢየሱስ ሁሉን ቻይ እና ሁሉን የሚገዛ ነው

ኢየሱስ ሁሉን አዋቂ ነው 

ኢየሱስ በሁሉም ቦታ ይገኛል 

የኢየሱስ ባሕርይ አይለዋወጥም 

ኢየሱስ ሕይወትን ይሰጣል 

ኢየሱስ ተሰግዶለታል

ኢየሱስ አምላክ መሆኑን ገልጾአል ፤ ኢየሱስ ይቅርታን መስጠት ይችላል 

ኢየሱስ በእግዚአብሔር ቃል ላይ ሥልጣን አለው 

ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ጋር አንድ ዓይነት ባሕርይ እንዳለው ገለጸ 

ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን ተቀብሏል 

የክርስቶስ አምላክነት በቆላስይስ 1፡15-20 

የኢየሱስ ክርስቶስ ሰብአዊነት 

ኢየሱስ ፍጹም ሰው መሆኑን እንዴት እናውቃለን? 

የኢየሱስ ሰብአዊ ስሜቶች 

ኃጢአት አልባው የኢየሱስ ሰብአዊነት 

የኢየሱስ ከድንግል መወለድ 

ተሠገዎ በዮሐንስ 1 

ስለ ተሠገዎ በፊልጵስዩስ ምዕራፍ 2 

ስለ ተሠገዎ በዕብራውያን ምዕራፍ 2 

በጥንታዊቷ ቤተ ክርስቲያን የተሠገዎ ታሪክ፣ ኢቢዮናውያን 

በጥንታዊቷ ቤተ ክርስቲያን የተሠገዎ ታሪክ፣ ኖስቲካዊነት

በጥንታዊቷ ቤተ ክርስቲያን የተሠገዎ ታሪክ፣ ሞናርካዊነት ወይም ስባልዮሳዊነት 

በጥንታዊቷ ቤተ ክርስቲያን የተሠገዎ ታሪክ፣ አርዮሳዊነት 

ተሠገዎ፥ ክፍል 2 

ክርስቶስ «አንድ ባሕርይ» አለው የሚለው አስተምህሮ በኢትዮጵያ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ስለ ክርስቶስ ተሠገዎ ያላት ምሥጢረ እምነት

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን ስለ ክርስቶስ ባሕርይና አካል ያላቸው እምነት

ክርስቶስ በብሉይ ኪዳን ውስጥ የተገለጠባቸው መልኮችና ምሳሌዎች

በብሉይ ኪዳን ውስጥ የያህዌ መልአክ (ቅድመ- ተሠገዎ የክርስቶስ መገለጥ)

ክርስቶስ በብሉይ ኪዳን ዘመን ሲገለጥ (ቅድመ-ተሠገዎ)

በብሉይ ኪዳን የክርስቶስ ተምሳሌቶች

የሚመጣው መሢሕ ትንቢቶችና ተስፋዎች 

የሚመጣው መሢሕ ትንቢቶችና ተስፋዎች 

የሚመጣው መሢሕ ትንቢቶችና ተስፋዎች 

መሢሑ ኢየሱስ

መሢሑ እንደ ንጉሥ 

መሢሑ እንደ ካህን 

መሢሑ እንደ ነቢይ 

መሢሑ እንደ መድኅን 

ኢየሱስ የሰው ልጅ 

ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ስለ መሆኑ በብሉይና በወንጌላት ውስጥ 

የእግዚአብሔር ልጅ መለኮታዊ ነው። 

በጳውሎስና በዮሐንስ መጻሕፍት ውስጥ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ መገለጹ 

ኢየሱስ እንደ ጌታ 

የክርስቶስ መቀባት

ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ ምሳሌያችን 

ኢየሱስ እና የእግዚአብሔር መንግሥት

የኢየሱስ ሞት 

የክርስቶስ ከፍ ከፍ ማለት (ዕርገት)

የኢየሱስ ዕርገት (ከፍ ከፍ ማለት) 

ኢየሱስ አሁን ያለው ባሕሪና አገልግሎቱ

ክርስቶስ እንደ መካከለኛና እንደ አማላጅ 

የደኅንነት አስፈላጊነት- ሰዎች ኃጢአተኛ በሆነ ባሕርይ ተወለዱ ማለት ምን ማለት ነው?

ኃጢአት ከየት መጣ? 

የኃጢአት ውጤት፡- ሞት 

ሁላችንም ከአዳም ኃጢአት በደልን ወርሰናል

ሁሉም ሰው የኃጢአት ተግባርን ፈጽሟል 

ኃጢአት በክርስቲያን ሕይወት ውስጥ 

ሕፃናት በእርግጥ ኃጢአትን ለመሥራት ከደረሱበት ጊዜ በፊት የኃጢአት በደለኞች ይባላሉ? 

አንዳንዱ ኃጢአት ከሌላው የባሰ ነውን? 

ይቅርታ የማይደረግበት ኃጢአት ምንድን ነው? 

የደኅንነት ትርጉም፡- ከኃጢአትና ከኃጢአት ውጤቶች ሁሉ መዳን 

የእግዚአብሔር ቅዱስነት የኃጢአትን መሥዋዕት ይሻል፡- የብሉይ ኪዳን ምሳሌ 

ኢየሱስ ለኃጢአት ፍጹም የሆነ መሥዋዕት ሆነ፦ የአዲስ ኪዳን መፈጸም

የኢየሱስ ሞት የእግዚአብሔርን ቅዱስ ቁጣ ለማርካት (ለማብረድ) የቀረበ መሥዋዕት ነው። 

ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ጋር አስታረቀን 

ኢየሱስ የራሱ ሰዎች እንድንሆን ከኃጢአት ዋጀን

የኢየሱስ ሞት በሰይጣን ላይ ታላቅ ድልን አስገኝቷል- ክፍል አንድ 

ኢየሱስ በሞቱ በሰይጣን ላይ ታላቅ ድልን ተቀዳጅቷል – ክፍል ሁለት 

ወደ ደኅንነት መድረሻው መንገድ – የእግዚአብሔር ምርጫና የእግዚአብሔር ጥሪ 

እግዚአብሔር ለጥቂቶች ምሕረቱን ሊሰጥ ይመርጣል 

እግዚአብሔር በሉዓላዊነቱ የመረጣቸውን አበክሮ ይጠራቸዋል። 

ስለ እግዚአብሔር ምርጫና ለደኅንነት ስለሚያደርገው ጥሪ ጥያቄዎች 

የመዳኛ መንገድ፡- ንስሐ እምነትና ወደ እግዚአብሔር መመለስ 

ወደ እግዚአብሔር መመለስ ወይም «መለወጥ» 

እምነት ከታዛዥነት ጋር እንዴት ይዛመዳል? 

ዳግም መወለድ፥ ክፍል 1 

ዳግም መወለድ፥ ክፍል 2 

ከክርስቶስ ጋር መተባበር – ከክርስቶስ ጋር የመተባበር በረከቶች ምንድን ናቸው? 

ከክርስቶስ ጋር መተባበር – ከክርስቶስ ጋር መተባበር ማለት ምን ማለት ነው? 

ጽድቅና ይቅርታ፥ ክፍል አንድ 

ጉዲፈቻ (የማደጎ ልጅ) 

ቅድስና 

የደኅንነት በረከቶች – እንከብራለን ሲባል ምን ማለት ነው?  

የዘላለማዊ ዋስትና ማረጋገጫ እና የእግዚአብሔር ቅዱሳን ጽናት፥ ክፍል 1 

የዘላለማዊ ዋስትና ማረጋገጫና የእግዚአብሔር ቅዱሳን ጽናት፥ ክፍል 2 

የዘላለማዊ ዋስትና ማረጋገጫና የእግዚአብሔር ቅዱሳን ጽናት፥ ክፍል 3 

ደኅንነትን የመቀበል ጥያቄ፣ እምነትና ጥምቀት  

ቅዱስ ቁርባንን መቀበል፥ ደኅንነት ያስገኛል? 

የሚሞቱ ሕፃናት ይድናሉ? 

ለመሆኑ በመጨረሻው ሰዎች ሁሉ ይድናሉ ወይ? 

ሰዎች የክርስቶስን መልእክት ሳይሰሙ ሊድኑ ይችላሉ? 

ጥያቄ፡- ሀ) መዝሙር 139፡1-4፥ 17-18፥22-23 እንብቡ። እግዚአብሔር ከሚያውቃቸው ነገሮች አንዳንዶቹ ምንድን ናቸው? ለ) ማርቆስ 2፡8፤ ዮሐንስ 1፡48} 6፡64፤ 16፡30፤ 21፡17 እንብቡ። ኢየሱስ የሚያውቃቸው ነገሮች አንዳንዶቹ ምንድን ናቸው? 

እግዚአብሔር ሁሉንም ያውቃል። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እጅግ ከሚወደዱ ክፍለ ምንባቦች ውስጥ መዝሙር 139 አንዱ ነው። ይህ ምዕራፍ እግዚአብሔር ከሚያውቃቸው ነገሮች መካከል ጥቂት ምሳሌዎችን (ናሙናዎችን) ይፈነጥቃል። ይህ መዝሙር እግዚአብሔር ስለ እኛ ሁሉንም እንደሚያውቅ ይነግረናል። እርሱ አሳባችንን፥ ሥራችንን፥ የምንናገራቸውን ቃላት ገና ሳንናገራቸው አስቀድሞ ያውቃል። እግዚአብሔር ስለ እኛ ያለው እውቀት ፍጹም ምሉዕ ነው። 

ጌታ ኢየሱስ ይህን ስለ ሰዎች ያለውን ፍጹም እውቀት በምድር ላይ ላለ ገልጾታል። እርሱ ሽባውን ሰው ከመፈወሱ አስቀድሞ ፈሪሳውያን ምን እንደሚያስቡ ያውቅ ነበር። ናትናኤል ከእርሱ ጋር ከመገናኘቱ በፊት፥ የት እንደነበረ ያውቅ ነበር። እንደዚሁም ይሁዳ ራሱ ከማወቁ አስቀድሞ፥ አሳልፎ እንደሚሰጠው እርሱ ያውቅ ነበር። የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት እንደ እግዚአብሔር ሁሉን ነገር እንደሚያውቅ ይገነዘቡ ነበር (ዮሐንስ 16፡30፤ 21፡17)። ኢየሱስ ሁሉን ነገር፥ በተለይም የሰዎችን አስተሳሰብ ማወቁ፥ እርሱ እግዚአብሔር ለመሆኑ ሌላው ማረጋገጫ ነው። 

ጥያቄ፡- ሀ) ኢየሱስ ስለ እናንተ ሙሉ በሙሉ ማወቁ እንዴት መጽናናትን ይሰጣችኋል? ቢያንስ በሁለት መንገዶች ለጹ። ለ) ኢየሱስ ስለ እናንተ ሙሉ በሙሉ ማወቁ የበደለኛነት ስሜት የሚያሳድርባችሁ ወይም የሚያስፈራችሁ እንዴት ነው? ቢያንስ በሁለት መንገዶች አስረዱ። 

ኢየሱስ ስለ እኛ ያለው ፍጹም እውቀት ሊያጽናናንም የበደለኝነት ስሜት ሊያሳድርብንም ይችላል። የሚያጋጥመንን ሕመማችንና ሥቃያችንን ኢየሱስ የሚያውቅ መሆኑን መረዳታችን ያጽናናል። እንዲሁም ኢየሱስ ፍጹም በሆነ እውቀቱ፥ በተመሰቃቀለ ሕይወት ውስጥ የሚመራን መሆኑን ማወቃችን ያጽናናል። ኢየሱስ ለእኛ የሚበጀንን ማወቁ ያጽናናናል። ነገር ግን ኢየሱስ አሳባችንን፥ ስሜታችንንና የልባችንን እውነተኛ መነሣሣት ማወቁን መገንዘባችን የበደለኝነት ስሜት እንዲያድርብንም ያደርጋል። በአንድ ሰው ላይ ስንቆጣ፥ ወይም ስለ ማንነታችን በምስጢር ስንኮራ ወይም የሌላውን ሰው ስንመኝ ኢየሱስ የሚያውቅ መሆኑ ያሳስበናል። ስለሆነም የኢየሱስ ፍጹም እውቀት ያጽናናናል፤ ደግሞም ድርጊታችንን በመግለጥ ይወቅሰናል።

ምንጭ፡- “አስተምህሮ ክርስቶስና ደኅንነት”፤ ጽሑፍ፣ በዶ/ር ስቲቭ ስራውስ፤ ትርጉም በኃይሉ ልመንህ

አስተምህሮ ክርስቶስ እና ደኅንነት

ኢየሱስ ሁሉን ቻይ እና ሁሉን የሚገዛ ነው ኢየሱስ በሁሉም ቦታ ይገኛል 

የጌታ ጸጋ ከእርስዎ ጋር ይሁን፤ ሀሳብዎን ለመስማት ዝግጁ ነን።

Discover more from

Subscribe now to keep reading and get access to the full archive.

Continue reading